|
114ኛው
የአድዋን ድል በዓል ላይ በክብር እንግድነት የተገኘው ታማኝ በየነ ወደ መድረኩ ሲወጣ ደማቅ አቀባበል የተደረገለት
ሲሆን እሱም አጸፋውን ሲመልስ ኢትዮጵያዊነት በሚወደስበት ቦታ በእንግድነት መጋበዝ መታደልና ክብር ሲሆን እንደ
ምኞቴ ቢሆን ስሞት የምጠቀለልበትን የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ቀና ብየ ማየት ብችል እንዴት እድለኛ በሆንኩ ነበር
ሲል ህዝቡ በደማቅ ጭብጨባ ተቀብሎታል፡፡
Click to read more
|
| |