|
Written by Administrator
|
|
Tuesday, 04 September 2012 |
|
ላለፉት 8 ዓመታት አገራዊ ፋይዳ ያላቸውንና ለህዝባችን ሁለንተናዊ ነጻነት የሚደረጉ እንቅስቃሴዎችን በመደገፍ ሲንቀሳቀስ የቆየው የሜልበርን ዲሞክራሲ ለኢትዮጵያ ድጋፍ ቡድን ባደረገለት ግብዣ በ 12/08/12 አውስትራሊያ የገባው ተወዳጁና እውቁ የጥበብ ሰው አርቲስት ታማኝ በየነ በአውስትራሊያ 5 የተለያዩ ከተሞች ማለትም በሜልበርን ፤ በሲድኒ፤ በአድላይድ፤ በብሪዝበንና በፐርዝ በተከናወኑ የኢሳት ድጋፍ ማሰባሰቢያ ዝግጅቶች ላይ በመገኘት ከ 115 ሺህ በላይ ዶላር ማሰባሰብ ችሏል።
Click here to read more
| | |
|
|
Written by Administrator
|
|
Thursday, 30 August 2012 |
|
ብዙ የኪነ‐ጥበብሰዎች፤ ታጋዮችና የሰባዊ‐መብት ተሟጋቾች ወደ አውስትራሊያ መጥተው በሜልበርንና በሲድኒ ተወስነውየቀሩባቸው አጋጣሚዎች ጥቂት አይደሉም። ባለፉት ሳምንታትም ከሆባርትና ከዳርዊን በስተቀር በአውስትራሊያዋና ዋና ከተሞች በኢትዮጵያውያን ማህበርሰቦች መካከል በክብር እንግድነት እየተገኘ ማህበረሰቦቹ ለኢትዮጵያሳተላይት ቴሌቭዥን መርጃ ገንዘብ እዲያሰባስቡ በማነቃቃት ከፍተኛ ውጤት ያስገኘው አርቲስትና የሰብአዊመብት ተሟጋቹ ታማኝ በየነ የፐርዝ ጉዞው ሊሰናከልና ፐርዞች ዕድሉ ሊያመልጠቸው ምንም አልቀረውም ነበር።ይሁን እንጂ ከብዙ ውጣ ውረድ በኋላ መሰናክሉ ተወግዶ አላማው ሊሳካ ችሏል።
Click here to read more
| | |
|
|
Written by Administrator
|
|
Monday, 20 August 2012 |
|
ኢሳት ሀገር ወዳድ በሆኑ ኢትዮጵያውያን ከተቋቋመ ጀምሮ የህዝብ አይንና ጆሮ በመሆን ለኢትዮጵያ ህዝብ በቀላሉ የማይዳፈን የተስፋ ብርሃን መፈንጠቅ አስችሏል። ኢሳት አገልግሎቱ ሳይቋረጥ እንዲቀጥል ለማስቻል የሀገር ወዳድ ኢትዮጵያውያንን ቀጣይ ድጋፍና እገዛ ይሻል በዚህም መሠረት በተለያዩ የአውስትራሊያ ከተሞች የተያዘው የገቢ ማ ሰባሰብ ፕሮግራም ዓርብ ኦገስት 17 ቀን 2012 ዓ.ም. በአድላይድ በደመቀ ሁኔታ ተከብሯል።
Click here to read more
| | |
|
|
|
<< Start < Prev 1 2 3 4 5 6 7 8 9 10 Next > End >>
|
| Results 13 - 16 of 88 |